አይንሽ አንጸባራቂ፣ ወጣት ቆንጆ፣ (ይመስል) የመስኖ ባቄላ
አይንሽማ አይኔ ነው፣ ወጣት ቆንጆ፣ ጸባይሽ እንዴትዋ
ጥበብ
በዚህ ክፍል ያሉ ጽሑፎች ስለ ጥበብ የሚናገሩ ወይም በኪን የተሠሩ ሥራዎችን የሚዘግቡ ናቸው፡፡ ጥበብ የሚለው ቃል ትርጕሙ ብዙ ነው፡፡ በብሉይ አንድምታ ከአምላክ የሚገኝ ስጦታ፣ ለሰውነትም ለነፍስም የሚሆን መድኃኒት፣ ዕውቀት ተብሎ ተፈቷል፡፡ ከአንዳንድ ዘንድ ጥበብ ከዕውቀት ቢለይም በሌላ ቦታ ደግሞ ጥበብ እውቀትን፣ ምሳሌን፣ መዝሙርን (ግጥምን) አጠቃሎ ይገኛል፡፡ ይህን የትርጕም ልዩነት በማስተዋል ጥበብን በየመልኩ የሚገልጹ ምንባቦች ተመርጠዋል፡፡... Continue Reading →
Hello World!
Welcome to WordPress! This is your first post. Edit or delete it to take the first step in your blogging journey.