ጤናዳም

"እርጥበት እንደ ሙቀት ለበዛበት ሰው ፄና አዳም ደቁሰህ አጠጣው ወይም ቅጸሉን ይብላ"
1790

ሉቅዬ

ሉቅዬ (አማርኛ)፤ ፈሰሰት (ትግርኛ) Terpsiphone viridis (የሳይንስ ስም) መልክ ደረተ ነጭ፣ ዠርባቸው ቀይ ከለድማ፣ ቁንጯቸው ዝርዝር፣ ባለ ክበብ ዓይን አካለ ትንሽ ወፎች፤…. ቁመታቸው ከመንቆር እስከ ዥራት ጫፍ….ያኽላል። ወንዱ በክንፉ ጠርዝ ነጭ የጣለበት ሆኖ ከዥራቱ የሚቀጠሉ ረዥም ነጭ ላባዎች አሉት። መብል በራሪ ሕዋሳት ትዳር (ኑሮ) በጣም በረሃ ከሆኑ አከባቢዎች በስተቀር በመላ ኢትዮጵያ ይገኛሉ።በበልግ (መጋቢት-ሰኔ) በባላ መጋጠሚያ... Continue Reading →

ጥበብ

በዚህ ክፍል ያሉ ጽሑፎች ስለ ጥበብ የሚናገሩ ወይም በኪን የተሠሩ ሥራዎችን የሚዘግቡ ናቸው፡፡ ጥበብ የሚለው ቃል ትርጕሙ ብዙ ነው፡፡ በብሉይ አንድምታ ከአምላክ የሚገኝ ስጦታ፣ ለሰውነትም ለነፍስም የሚሆን መድኃኒት፣ ዕውቀት ተብሎ ተፈቷል፡፡ ከአንዳንድ ዘንድ ጥበብ ከዕውቀት ቢለይም በሌላ ቦታ ደግሞ ጥበብ እውቀትን፣ ምሳሌን፣ መዝሙርን (ግጥምን) አጠቃሎ ይገኛል፡፡ ይህን የትርጕም ልዩነት በማስተዋል ጥበብን በየመልኩ የሚገልጹ ምንባቦች ተመርጠዋል፡፡... Continue Reading →

Blog at WordPress.com.

Up ↑