ጤናዳም

"እርጥበት እንደ ሙቀት ለበዛበት ሰው ፄና አዳም ደቁሰህ አጠጣው ወይም ቅጸሉን ይብላ"
1790

እንጀራ

በዚህ ዓለም ለብዙ ሥራ መፃር ምግብ ማዘጋጀት ተድላ ደስታ ማድረግ ምን ቁም ነገር አለው፤ በዚህ ዓለምስ የሚሻው ግማሽ እንጀራ ነው፡፡ ያም ባይሆን አንድ እንጀራ ነው፡፡ (መ.ብ. ወልደዮሐንስ 4)

Create a free website or blog at WordPress.com.

Up ↑